ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!

Date:

ነሐሴ 17/2017 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!


ነገረ መጻሕፍት
ተጋባዥ ጸሐፍት:-
ኢሳያስ ዘርአይ (ተርጓሚ)
እና
ውብሸት ሙላት
የተመረጡ መጻሕፍት:-
1) የደብረ ሊባኖስ ጭፍጨፋ:- ኢትዮጵያ 1929 (እጅግ አሰቃቂ ከኾኑት የፋሺዝም ጅምላ ጭፍጨፋ ታሪኮች አንዱ)


2) አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ:- ሕይወትና ሥራዎቻቸው! (ምጥን ትንታኔ:- በውብሸት ሙላት)
አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ
አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ
የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ


(አድራሻ:- ቀበና፣ የካቶሊኮች ኪዳነምሕረት ትምህርት ቤት ፊት ለፊት፣ ነጩ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ)
የአድራሻችን Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic
ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010


በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
https://t.me/ZagolBookBank1


ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-
https://youtube.com/@endalegetamultimedia…

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

” ከ140 በላይ ጠጠር አምራች ድርጅቶች ሙሉ በሙሉ ቆመዋል ” – ማህበሩ

" ካላቸው ቅሬታ ማቅረብ ይችላሉ። ግን መሬቱ መቼ እንደተወሰደባቸው...

ትራምፕ “በኢራን ላይ ሊፈጸም ታቅዶ የነበረውን ጥቃት አንፈጽምም” አሉ

ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ቁልፍ የአሜሪካ አጋር ሀገራት መሪዎች...

በነዳጅ ጭማሪ በኬንያ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ

በኬንያ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ በዋና ከተማዋ ናይሮቢ በጸጥታ...

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 9 ወራት 83,000 ህፃናት ተወልደዋል

ከሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው ዘግይተው...