ስፔን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች !

Date:

በአለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ስፔን ከቤልጂየም ያደረገችውን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችላለች።

የስፔንን የድል ግቦች ሚኬል ሜሪኖ እና ፋብያን ሩይስ ሲያስቆጥሩ ለቤልጂየም ዲ ኪትሌይር ከመረብ አሳርፏል።

ሚኬል ሜሪኖ በተከታታይ ጨዋታዎች ተቀይሮ ገብቶ የስፔንን የማሸነፊያ ወሳኝ ግብ አስቆጥሯል።

ስፔን በግማሽ ፍፃሜው ከፈረንሳይ ጋር ማክሰኞ ምሽት 4:00 ሰዓት በቴክሳስ ዳላስ ስታዲየም ትገጥማለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢራን ጠቅላይ መሪ ለአባታቸው ግድያ “የበቀል እርምጃ” እንደሚወሰድ ተናገሩ

የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ በጽሑፍ ባስተላለፉት መልዕክት አባታቸው...

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቷል

ቡድኑ ነገ የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ዙር የመልስ ጨዋታውን...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር አለመጠየቋን አስታወቀች

የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኢስማኤል ባጋይ፤ አገራቸው...

ሱዳን ዉስጥ ለሦስት ዓመታት የተካሄደው ጦርነትን ሰለ ማቆም

የሱዳን ብሔራዊ ጦር ለሦስት ዓመታት የተካሔደውን ጦርነት ለማቆም አሜሪካ...