በምክክር ሂደቱ 50 በመቶ አመቻቾች ሴቶች እንዲሆኑ ተጠየቀ

Date:

በሀገራዊ የምክክር ሂደት ውስጥ ከሚሳተፉ አመቻቾች መካከል 50 በመቶ ያህሉ ሴቶች እንዲሆኑ ጥምረት ለሴቶች ድምፅ ጠየቀ።

60 የሚደርሱ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶችን ያቀፈው ጥምረቱ፤ ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ የሴቶችን እኩል ተሳትፎ ሊያረጋግጥ ይገባል ብሏል።

ጥምረቱ 10 አንገብጋቢ የሴቶች አጀንዳዎችን ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማስረከቡን ያስታወቀ ሲሆን፤ ኮሚሽኑ እነዚህን አጀንዳዎች በምክክር የመጨረሻ አጀንዳ ውስጥ እንዲያካትት ተጠይቋል።

4 ሺሕ ሰዎችን ያካትታል ተብሎ የሚጠበቀው ዋናው የምክክር ጉባኤ 50 በመቶ የሴቶች ተሳትፎን እንዲያረጋግጥም ጥምረቱ ጥሪ አቅርቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...