በስህተት 38 ዓመታት በእስር ያሳለፈው ብሪታኒያዊ

Date:

ፒተር ሱሊቫን፣ የ68 ዓመቱ ሰው በ1987 በሰሜን ምዕራብ እንግሊዝ አንዲት ወጣት ሴትን በመግደል በስህተት ተከሷል። እነዚህን ሁሉ ዓመታት ጥፋተኛ አለመሆኑን ሲናገር ቆይቷል። ጠበቆቹ ጉዳዩን እንደገና እንዲታይለት ሁለት ጊዜ ቢሞክሩም ሳይሳካ ቀርቷል።

በቅርቡ የተደረገ ምርመራ እንደሚያሳየው የሱሊቫን ዲኤንኤ ከወንጀል ቦታ በተገኙት ናሙናዎች ውስጥ አልተገኘም። ምልክቶቹ የሌላ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው ናቸው።
የዩናይትድ ኪንግደም ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ውሳኔውን በመሻሩ ሱሊቫን ይፈታል።

ዘ ጋርዲያን እንደዘገበው ይህ በሀገሪቱ ታሪክ ውስጥ ረጅሙ የስህተት የፍትህ ሂደት ሊሆን ይችላል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች”:-  ከዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል ጋራ ውይይት

ዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል በተለይ በ1997 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ 97...

የ12ኛ ክፍል የፈተና ቀን ታወቀ

የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሳልቫ ኬር ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት...

አሜሪካ ኤርትራ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ልታነሳ ነው !

የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር፣ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር ያላትን ግንኙነት...