በአያት ሪል ስቴትና በባለሥልጣኑ መካከል ያለው ውዝግብ

Date:

በሪል ስቴት ዘርፍ ፈር ቀዳጅ የሆነው አያት ሪል ስቴት አክሲዮን ማኅበር፣ ከ18 ዓመታት በፊት በአያት ደራርቱ አደባባይ አቅራቢያ የገነባቸውን የመኖሪያና የንግድ ሕንፃዎች “የመጠቀሚያ ፈቃድ” ባለማስረከቡ ከ134 በላይ ባለንብረቶች ለከፍተኛ ቅጣት መዳረጋቸውን ገለጹ።

እንደ ባለቤቶቹ ገለጻ፣ ኩባንያው ሴፍቲ ታንክን ጨምሮ መሰረታዊ የሆኑትን የሊፍት፣ የውኃና የኤሌክትሪክ አገልግሎቶችን ሳያሟላ በመቅረቱ የመጠቀሚያ ፈቃድ ሊከለከል ችሏል።

በዚህም ምክንያት የሞሉ ሴፍቲ ታንኮችን በራሳቸው ወጪ ለማስጠገን በሕግ ባለመቻላቸው በየጊዜው ለደንብ ማስከበር ቅጣት እየተዳረጉ መሆኑን በመጥቀስ መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።

በአንጻሩ አያት ሪል ስቴት ለችግሩ መዘግየት በምክንያትነት ያቀረበው ከዲዛይን ውጭ ለተሠሩ ሥራዎች ከግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የሚጠበቅ ምላሽ መዘግየቱን ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...