በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰራተኞች የብቃት ምዘና ሊደረግ ነዉ                                                                                              

Date:

                                                                                                      በመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ፖሊስ መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ የሰራተኞች ብቃት ምዘና ሀምሌ 1/2018 ዓ.ም እንደሚጀምር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ ፍቅርተ አበራ ተናግረዋል፡፡
                                                                                                                                                                                                 በተመረጡ ተቋማት ተጀምሮ በአዲስ አበባ የሚገኙ 170ሺ ሰራተኞች የብቃት ምዘና ያደርጋሉል/ይወስዳሉ፡፡ ባለፈው አመት የመዋቅራዊ ማሻሻያ ሲደረግ ሰራተኞች ያላቸውን እውቀት እና ክህሎት በፈተና የማረጋገጥ ስራ ሲሰራ ቆይቷልም ተብሏል፡፡

የብቃት ምዘናው አላማ ሰራተኞች ያሉበትን ደረጃ (የባህሪም ሆነ የቴክኒካል እውቀታቸውን) መለየት ሲሆን በብቃት ምዘናው መሰረት ተወዳዳሪ እና ምንም ችግር የሌለባቸው ሰራተኞች ወደ ማትጊያ ስርዓት ይገባሉ፡፡ ክፍተት ያለባቸው ደግሞ እንደ ክፍተታቸው ተለይቶ ስልጠና በመስጠት እንዲመዘኑ ይደረጋል ብለዋል ም/ቢሮ ኃላፊዋ ፍቅርተ አበራ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...