በዩክሬን ዙሪያ ሩሲያ እና ቱርክ ውይይታቸው ምን ነበር ?

Date:

ዛሬ የቱርኩ ፕሬዝደንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን እና የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላዲሚር ፑቲን በስልክ ተነጋገረዋል። ሁለቱ መሪዎች በዩክሬን ጦርነት ዙሪያ ስላሉት ሁኔታዎች ተወያይተዋል።

የቱርክ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን ለሩሲያው አቻቸው “የሰላም ሂደቱን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን፣ ቱርክ ከጦርነቱ መጀመሪያ ጀምሮ ፍትሃዊ ሰላም ለማምጣት ቅን ጥረት ስታደርግ እንደቆየች እና ሁሉም አካላት በሚሳተፉበት ዘላቂ ሰላም ለመመስረት ያለመ አቋምን እንደምትደግፍ” ገልጸዋል።

የሩሲያው ፕሬዝደንት በኢስታንቡል የተካሄደውን የሩሲያ እና የዩክሬን ልዑካን ስብሰባ በመጥቀስ፣ ቱርክ የሰላም ንግግሩን በማስተናገዷ እና ለሚያደርገው ጥረት ጣይብ ኤርዶጋንን አመስግነዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...