ትራምፕ የአሜሪካ ከአፍጋኒስታን መውጣት “በሀገሪቱ ታሪክ አሳፋሪ ነው” አሉ

Date:

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ጦር ከአፍጋኒስታን መውጣቷን በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ውስጥ እጅግ አሳፋሪ ሲሉ ጠቅሰውታል።

ለዚህም የፕሬዚዳንት ጆ ባይደንን አስተዳደርን ክፉኛ ተወቃሽ ማድረጋቸውን አል ጀዚራ ዘግቧል።

ትራምፕ በጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ በወቅቱ በስልጣን እኔ ብኖር ኖሮ “የመውጣት ስራው በጉልበት እና በክብር ይፈጸም ነበር” ሲሉ ተናግረዋል።

የድሮው ቤታችን ሲሉ የጠቀሱት በባግራም የሚገኘው የቀድሞ የአሜሪካ ጦር ሰፈር አሁን በቻይና ቁጥጥር ስር መሆኑን በቁጭት አንስተዋል።

አሜሪካ በጊዜው የወሰደችው ርምጃ “ትልቅ ስትራቴጂካዊ ስህተት” መሆኑንም ጠቁመዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...