ትግራይ ክልል ለብሔራዊ ባንክ ወርቅ በማቅረብ ቀዳሚ እንደሆነ ተገለፀ

Date:

ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ 10 ወራት ውስጥ ከወርቅ 2.57 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ አግኝታለች፡፡

በአጠቃላይ 29.396 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ቀርቧል።

እንደ የማዕድን ሚኒስቴር ገለጻ ከክልሎች ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው የወርቅ መጠን፦ ትግራይ፤ 12 ሺህ 210 ኪሎ ግራም ፤ ኦሮሚያ፤ 6 ሺህ 910 ኪሎ ግራም ፤ ጋምቤላ፤ 4 ሺህ 590 ኪሎ ግራም

ቤንሻንጉል፤ ጉሙዝ 3 ሺህ 689 ኪሎ ግራም በሌሎች ማዕድናት አመርቂ የሆነ ውጤት እየተመዘበ እንደሚገኝም የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቴዮስ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...