አዲስ ቻምበር ከ482 ሺህ በላይ ነጋዴዎችን አባል ለማድረግ በክፍለ ከተማ ደረጃ አደረጃጀቱን ዘረጋ

Date:

የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት (አዲስ ቻምበር) በከተማዋ ከ482 ሺህ በላይ የንግድ ፈቃድ ያላቸውን ነጋዴዎች አባል ለማድረግና አገልግሎቱን በቀላሉ እንዲያገኙ በአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች መዋቅሩን መዘርጋቱን አስታውቋል።

በዚህ አዲስ አደረጃጀት መሰረት በእያንዳንዱ ክፍለ ከተማ አንድ ሰብሳቢን ጨምሮ ዘጠኝ የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች በአመራርነት ተመድበዋል። በተጨማሪም የምክር ቤቱን ተግባራት የሚያስተባብሩ ሰራተኞች በቅርቡ እንደሚመደቡ ተገልጿል።

ይህ አዲስ አደረጃጀት በቅርቡ ተግባራዊ እንደሚሆን ይጠበቃል፣ አላማውም አባላትን በስፋት ማሳተፍና ዘመናዊ አገልግሎቶችን ተደራሽ ማድረግ ነው ተብሏል።

KGEthiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...