ኬንያ እስራኤል አስጠነቀቀች

Date:

በእስራኤል ቴላቭ ራማት ጋን  በኬንያ ኢምባሲ አቅራቢ የደረሰ ፍንዳታን ተከትሎ የኬንያ መንግስት ኢምባሲዎች ጥበቃ እንዲደረግላቸው ጥሪ አቀረበ፡፡

ሁለቱም ወገኖች ጦርነት ማቆም አለባቸውም ሲልም አስጠንቅቋል፡፡

የኬንያ ውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር መስሪያ ቤት ዋና ጸሀፊ  ኮሪ ሲንግ ኦይ በውጭ ዲፕሎማቶች ላይ የሚደረግ የትኛውም ጥቃት ዓለም አቀፍ ህግን የሚጥስ ስለሆነ መወገዝ ያለበት ነው ብለዋል፡፡ አክለውም ተቋማቱ ከማንኛውም ግጭት መጠበቅ እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡ 

ኮሪ ሲንግ ኦይ   በእስራኤል የኬንያ አምባሳደርን መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን አሁን ላይ የኢምባሲው ሰራተኞች ከቤታቸው ሆነው ስራቸውን እያከናወኑ እንደሆነ እና በሰላም እንደሚገኙ አስታውቀዋል፡፡

ዘገባው የአልጀዚራ ነው

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...