በኦሮሚያ ክልል የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ መሰረት ድንጋይ ተቀመጠ
ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ(ዶ/ር) የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ መሰረት ድንጋይ የተቀመጠ ሲሆን ኢንዱስትሪው የበቆሎ እና አኩሪ አተር ዱቄት እንዲሁም 14 ተጓዳኝ የበቆሎ ውጤት ምርቶችን ለማምረት እንደሚያስችል መቅላይ ሚሰኒስትሩ በማህበራወዊ ገጻቸው አስፍረዋል፡፡
ፕሮጀክቱ ተጠናቆ ወደ ስራ ሲግባ በቀን 2000 ቶን በቆሎ እና 120 ቶን አኩሪ አተር የማምረት አቅም ይኖረዋል ተብሏል፡፡
