የባሌ ጎባው የሻይ ቡና ነጋዴ የ60 ሚ. ብር ጌታ ሆኑ

Date:

የታክሲ ሹፌሩ የ20 ሚሊዮን ብር አሸናፊ ሆኗል

በኢትዮጵያ ሎተሪ ታሪክ ከፍተኛው የ60 ሚሊዮን ብር ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ የወጣ ሲሆን፤ በሻይ ቡና የሚተዳደሩት አቶ ብርሀኑ ጎበዜ፣ የአንደኛው ዕጣ የ60 ሚ. ብር አሸናፊ ሆነዋል፡፡

የአዲስ አበባ ኮልፌ ነዋሪ የሆነው የታክሲ አሽከርካሪ ደግሞ የሦስተኛው ዕጣ የ10 ሚሊዮን ብር አሸናፊ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር ያካሄደው ይህ ሎተሪ፤ ከ2 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ያሳተፈ ሲሆን አሸናፊዎቹ በ8989፣ በቴሌብር እና በድህረ-ገጽ አማካኝነት ዕድላቸውን የሞከሩ መሆናቸው ታውቋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...