የአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት በኢስፋሃን የሚገኙ 21 ታሪካዊ ቅርሶችን ማውደሙ ተገለፀ

Date:

የኢስፋሃን አስተዳዳሪ መህዲ ጃማልላይጃድ አገራቸው ከእስራኤል እና ከአሜሪካ ጋር እያደረገችው ባለው ጦርነት “21 ታሪካዊ ቅርሶች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል” ሲሉ ተናገሩ።

የኢራን መገናኛ ብዙኃን ጃማልላይጃድ ጠቅሰው ጉዳቱ “በቅርሶች ላይ 500 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ውድመት” ማድረሱን ዘግበዋል።

አስተዳዳሪው የኢስፋሃንን ታሪካዊ ቅርሶች መጠበቅ “ብሔራዊ ኃላፊነት ነው” ማለታቸው የተዘገበ ሲሆን፣ የደረሰውን ጉዳት በሚመለከት “ካሳ እና ለመጠገን የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶች ሕጋዊ በሆነ መልኩ በሚመለከታቸው አካላት በኩል” እንደሚጠይቁ ተናግረዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...