የኢትዮጵያ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች የትብብር ፎረም በይፋ ተመሠረተ

Date:

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በይፋ የተመሠረተው ፎረሙ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች በብሔራዊ የልማት፣ ፈጠራና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸው መሆኑ ተጠቁሟል።

በፎረሙ የሚካተቱ ተቋማት፦

🟠 በምርምር፣
🟠 በድኅረ ምረቃ ፕሮግራም፣
🟠 በፋኩልቲ ልማት እና
🟠 የፈጠራ ማዕቀፎች ላይ የተሰማሩ እንዲሆኑ ይጠበቃል ነው የተባለው።

ፎረሙ የምርምር ላቦራቶሪዎችና ዲጂታል ፕላትፎርሞችን በጋራ መጠቀምና በእውቀት ሽግግርና በማኅበረሰብ ተኮር ሥራዎች ልምዶችንና አዳዲስ አሠራሮችን መለዋወጥ የሚያስችል መሆኑን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...