የኦሮሚያ ክልል የተፈጥሮ ሃብትን ወደ ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ እድገት ለመቀየር “ኦ-ማይኒንግ” የተሰኘ እቅድ በይፋ አስጀመረ

Date:

እቅዱ የግል ዘርፍ ኢንቨስትመንትን ማበረታታት፣ የማዕድን ሥራን ማስፋፋት እና የወጪ ንግድን ማሳደግ ላይ አነጣጥሯል።

የኦሮሚያ የማዕድን ልማት ባለሥልጣን በክልሉ ከፍተኛ የወርቅ፣ የከበሩ ድንጋዮች እና የኢንዱስትሪ ማዕድናት ክምችት እንደሚገኝ የዳሰሳ ጥናቶች ያመለክታሉ ብሏል።

ክልሉ ማዕድናቱን ማውጣት ብቻ ሳይሆን በሀብቶቹ ዙሪያ የዳበረ የኢንዱስትሪ ምህዳር ለመመሥረት አስቧል።

በተጨማሪም ከወጪ ንግድ እና እሴት በሚጨምሩ ኢንዱስትሪዎች የዘርፉን ገቢ በሦስት እጥፍ ለማሳደግ እና የክልሉን ኢኮኖሚ ለመለወጥ መወጠኑን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...