የዒድ አል-ፊጥር በዓል አርብ ይከበራል

Date:

የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ ምክንያት 1 ሺህ 447 የዒድ አል-ፊጥር በዓል አርብ እንደሚከበር ታውቋል።

በዚህም ነገ ሐሙስ የረመዳን 30ኛው ቀን ሆኖ እንደሚጾም የሳዑዲ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታውቋል።

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...