የዒድ አል-ፊጥር በዓል አርብ ይከበራል

Date:

የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ ምክንያት 1 ሺህ 447 የዒድ አል-ፊጥር በዓል አርብ እንደሚከበር ታውቋል።

በዚህም ነገ ሐሙስ የረመዳን 30ኛው ቀን ሆኖ እንደሚጾም የሳዑዲ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታውቋል።

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...