የዓለማችን ትልቁ የስፔስ ኤክስ ሮኬት በሙከራ ላይ እያለ ፈነዳ

Date:

የታዋቂው ቢሊየነር የኢሎን መስክ ንብረት በሆነው ስፔስ ኤክስ ወደ ጠፈር ሊመጥቅ የተዘጋጀው የዓለማችን ትልቁ ሮኬት በሙከራ ላይ እያለ መፈንዳቱ ታውቋል።

ትናንት ምሽት በደቡባዊ ቴክሳስ በሚገኘው የሮኬት ጣቢያ ሊመጥቅ ሲል በመሬት ላይ እያለ ፍንዳታ ያጋጠመው ስታርሺፕ 36 ሮኬት በዓለማችን እስከዛሬ ከተገነቡት ሁሉ ግዙፉ መሆኑን ስካይ ኒውስ ዘግቧል። 

አጠቃላይ ቁመቱ የባለ 40 ወለሎች ፎቅ ያህል ወይም 120 ሜትር እንደሚረዝምም ነው የተነገረው።

ዝግጅቱ በርካታ ወራትን የፈጀው እና 90 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የተደረገበት ስታርሺፕ 36፣ ትናንት በሙከራ ላይ እያለ በፈነዳበት ወቅት በሰው ሕይወት ላይ ያጋጠመ ምንም አይነት ጉዳት እንደሌለ ተገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...