የዓለም የምግብ ደህንነት ቀን እየተከበረ ነዉ

Date:

በመድረኩ የኢትዮጵያ ምግብ እና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን፣ የአለም ምግብ ፕሮግራም እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተገኙ ሲሆን እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አዳጊ የህዝብ ቁጥራቸው ብዙ እና በርካታ ስደተኞች ተቀባይ በሆኑ ሀገራት የምግብ ደህንነት ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ እንደሆነ ተመላክቷል።

“ደህንነቱ ካልተጠበቀ ምግብ አይደለም” የሚል አቋም ያለው የአለም ምግብ ፕሮግራም በሀገራችን ኢትዮጵያ ምግብን ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ባህል መሆን አለበት ያለ ሲሆን ሳይንስን መሰረት ያደረገ ጥናቶች በስፋት ሊሰሩ እንደሚገባ ጠቁሟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...