ላሚን ያማል በባርሴሎና የ10 ቁጥር  ማሊያን ተረክቧል

Date:

ተጨዋቹ የማሊያ ቁጥሩን  እንደሚለብስ ለማሳወቅ 18 አመት እስኪሞላው ድረስ  የተጠበቀ ሲሆን መጪዎቹ ጊዜያት ለበረከት እና እርግማን ከመዘጋጀት በላይ እንደሆነ ተግልጿል ።

በቅርቡ 18 አመቱን  ያከበረው ያማል ላለፉት 3 አመታት ሲለብሰው ከነበረው አንሱ ፋቲ ወደ ሞናኮ ማቅናቱን ተከትሎ የክለቡን ድንቅ ቁጥር  ተረክቧል ።

ባሳለፍነው አመት ከባርሴሎና ጋር የላሊጋ ፣ የኮፓ ዴላሬይ  እና የሱፐር ካፕ ዋንጫን ማሳካት የቻለው ተጨዋቹ በርካታ ጥቅም የሚስገኝለትን አዲስ  ኮንትራትም ተፈራርሟል ።

ውሳኔው በክለቡ እና በተጨዋቹ መካከል በስምምነት የተደረገ ሲሆን በሚቀጥሉት ጊዜያትም የማሊያው ሽያጭ ላይ የገንዘብ ጭማሪ እንደሚኖረውም  ተግልፅዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...