ሐመረ ብርሃን ተሸለመ

Date:

ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት ላለፋት ዓመታት ለሀገራችን ኢትዮጰያ እና ለትውልዱ ላበረከተው ጉልህ አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጠው ።

መቀመጫውን በሀገረ አሜሪካ በማድረግ ለዘመናት የሀገር ባለውለታዎችን እውቅና በመስጠት በሚታወቀው Society of Ethiopians Established in Diaspora (SEED)(ማኅበረ ዲያስፖራ በአሜሪካ) በMay 25, 2025 ሐመረ ብርሃን የ32ኛ ዓመት ልዩ ተሸላሚ የሆነ ሲሆን  ሽልማቱን በሐመረ ብርሃን የአሜሪካ ማዕከል አስተባባሪ ወ/ሪት ገሊላ ዮሐንስ አማካኝነት ተቀብሏል።

ሐመረ ብርሃን ይኽ ክብር በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አምላክ ረድኤት፣ በሁሉም ቤተሰቦቻችን ተሳትፎ የመጣ በመሆኑ እንኳን ደስ አለን ለማለት ይወዳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...