መጠለያ ጣቢያው ተቃጥሎ የ6 ዓመት ልጅ ሕይወት አለፈ

Date:

የትግራይ ተፈናቃዮች በሚገኙበት የሱዳን አምራኩባ የመጠለያ ጣብያ ባጋጠመ የእሳት አደጋ ቃጠሎ አደጋ የ6 ዓመት ህፃን ህይወት ወዲያው ተቀጥፏል።

ሌላ የሁለት ዓመት ህፃን በደረሰበት ጉዳት ለተጨማሪ ህክምና ተልኳል።

የእሳት ቃጠሎው ላለፉት ሦስት ዓመታት መደጋገሙ አደጋውን እጅግ አሳሳቢ አድርጎታል ተብሏል። TMH

መጠለያው በሚገኝበት አከባቢ በቂ የህክምና እና የመድሃኒት አቅርቦት ባለመኖሩ ምክንያት አደጋውን የመከላከል ስራ አዳጋች አንደሆነ ተፈናቃዮችን ዋቢ በማድረግ ቲኤምኤች እና ድምጺ ወያነ ዘግበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...