ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ለ50 ሺህ ሕጻናት የሰፖንሰርሺፕ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ አስጀመረ

Date:


“#የእኔምልጆችናቸው”


የካቲት 27/2018 ዓ.ም ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ ከበጎ ፈቃደኛ ሴት ጋዜጠኞች፣ ደራሲያንና ምሁራን ጥምረት ጋር በመሆን “የእኔም ልጆች ናቸዉ ” በሚል መሪ ቃል ለከፋ ችግር ለተጋለጡ 50 ሺህ ሕጻናት የሚውል እና ለ15 ቀናት የሚቆየው ልዩ የቤተሰብ ስፖንሰርሺፕ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ትዕግስት አባተ፣ የሜሪ ጆይ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ፣የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በጎ ፍቃደኛ አርቲሰቶች እና ጋዜጠኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላችው የክብር እንገዶች በተገኙበት ቀጥታ በአባይ ቲቪ እና ዩትዩብ ቻናሎች ዛሬ ተጀምሯል፡፡

እርስዎ ሸር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ! ህፃናትን ስፖንሰር በማድረግ እንደግፍ!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...