ረ/ፕ ጸጋዬ እና ሌሎች 4 ተከሳሾች ላይ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ

Date:

የሲብክመ ፍትሕ ቢሮ ዐቃቤ ሕግ ስልጣንን አላግባብ በመጠቀም፣የመንግስትን ስራ በማያመች አኳሗን በመምራትና  ሀሰተኛ ሰነድ በመስራት፣ ጉቦ በመቀበል ተደራራቢ የሙስና ወንጀል  ፈፅመዋል ብሎ የሙስና ወንጀል ክስ እንደመሰረተባቸው እና ፍርድ ቤቱ የጥፋተኝነት ውሳኔ ማስተላለፉን ቀድመን መዘጋባችን ይታወቃል፡፡

በዚህም መሠረት


1ኛ ተከሳሽ ረ/ፕ ጸጋዬ ቱኬ ኪአ የሙስና ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ 881/2007 አ.9(2) እና 17 (2) ላይ የተደነገገውን በመተላለፉ በ13 ዓመት ፅኑ እስራትና በ21,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወስነል::
  2ኛ ተከሳሽ አቶ ተሰማ ዳንጉሼ ወርቦ በ 3 ዓመት ፅኑ እስራትና በ1,000 ብር ተቀጥቶ በ 2 ዓመት ተገድቧል፣
3ኛ አቶ ታሪኩ ታመነ ኦቲሶ በ10 ዓመት ፅኑ እስራትና በ41,000ብር ተቀጥቷል፣
4ኛ ታፈሰ ቱናሻ በ8 ዓመት ፅኑ እስራትና 51,000ብር ተቀጥቷል፣
5ኛ ሰይፉ ደሊሳ በ8 ዓመት ከ6 ወርና በ76,000 ብር ተቀጥቷል::

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...