ረ/ፕ ጸጋዬ እና ሌሎች 4 ተከሳሾች ላይ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ

Date:

የሲብክመ ፍትሕ ቢሮ ዐቃቤ ሕግ ስልጣንን አላግባብ በመጠቀም፣የመንግስትን ስራ በማያመች አኳሗን በመምራትና  ሀሰተኛ ሰነድ በመስራት፣ ጉቦ በመቀበል ተደራራቢ የሙስና ወንጀል  ፈፅመዋል ብሎ የሙስና ወንጀል ክስ እንደመሰረተባቸው እና ፍርድ ቤቱ የጥፋተኝነት ውሳኔ ማስተላለፉን ቀድመን መዘጋባችን ይታወቃል፡፡

በዚህም መሠረት


1ኛ ተከሳሽ ረ/ፕ ጸጋዬ ቱኬ ኪአ የሙስና ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ 881/2007 አ.9(2) እና 17 (2) ላይ የተደነገገውን በመተላለፉ በ13 ዓመት ፅኑ እስራትና በ21,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወስነል::
  2ኛ ተከሳሽ አቶ ተሰማ ዳንጉሼ ወርቦ በ 3 ዓመት ፅኑ እስራትና በ1,000 ብር ተቀጥቶ በ 2 ዓመት ተገድቧል፣
3ኛ አቶ ታሪኩ ታመነ ኦቲሶ በ10 ዓመት ፅኑ እስራትና በ41,000ብር ተቀጥቷል፣
4ኛ ታፈሰ ቱናሻ በ8 ዓመት ፅኑ እስራትና 51,000ብር ተቀጥቷል፣
5ኛ ሰይፉ ደሊሳ በ8 ዓመት ከ6 ወርና በ76,000 ብር ተቀጥቷል::

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...

“ሎዛ ዘፀአት”እና “የሎዛ ድርሳናት”ተከታታይ ረጅም ልቦለድ መጻሕፍት ተመረቁ

በጋዜጠኛና ደራሲ መርዕድ እስጢፋኖስ የተጻፉት ሎዛ ዘፀአት(2014 ዓ.ም) እና...