ስምረት ፓርቲ ጋዜጣዊ መግለጫ

Date:

ስምረት ፓርቲ የመጀመሪያውን ጋዜጣዊ መግለጫ ሊሰጥ ነው፡፡ በእነአቶ ጌታቸው ረዳ የተመሰረተውና ከምርጫ ቦርድ ቅድመ እውቅና የተሰጠው ‹‹ስምረት›› ፓርቲ የመጀመሪያውን ጋዜጣዊ መግለጫ በአዲስ አበባ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡

ፓርቲው “ለመንግስት መገናኛ ብዙሀን” በላከው ጥሪ እንዳስታወቀው፣ መግለጫውን የሚሰጡት አቶ ጌታቸው ረዳና ሌሎችም የፓርቲው አመራሮች ናቸው፡፡ መግለጫው ግንቦት 23 ቀን በሸራተን አዲስ ሆቴል እንደሚሰጥ ለመረዳት ችለናል፡፡ ስምረት ፓርቲ በተጨማሪም በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዲገኙ በትግራይ ክልል ላሉ ሚዲያዎችን የጥሪ ደብዳቤ ልኳል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...

በኦሮሚያ ክልል የ4.5 ሚሊዮን ዶላር የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

ፈያ ኢንተግሬትድ ዴቬሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን በኦሮሚያ ክልል የሚከሰቱ የበሽታ ወረርሽኞችን...