በማንችስተር ደርቢ የኳታር የጸጥታ ሀይሎች ይሳተፋሉ

Date:

ዛሬ ምሽት 12:30 ላይ በታላቁ ኦልድ ትራፎርድ ስታዲየም በሚደረገው የማንቹሪያን ደርቢ ላይ የኳታር የጸጥታ ሀይሎች በደህንነት ስራ ላይ እንደሚሳተፉ ተነገሯል።

የማንቹሪያን ደርቢ ጨዋታ ተጠባቂ ሲሆን ባለሜዳዉ ማንችስተር ዩናይትድ ወደ ወራጅ ቀጠናዉ ዝቅ ላለማለት ለሲቲዝኖቹ ደግሞ የሻምፒዮንስ ሊግ መግቢያ ቦታ ለማግኘት የሚያደርጉት ጨዋታ ይሆናል።

ምንም እንኳ ማንችስተር ዩናይትድ ከታላላቅ ቡድኖች ጋር በሚያደርገዉ ጨዋታ ጠንካ መሆኑን ደጋግሞ ቢያሳይም ከነበረበት የከፍታ ደረጃ ከወረደ ግን አመታት ተቆጥረዋል። ዩናይትድ በማንቹሪያን ደርቢ የበላይነት የያዘዉ ቡድንም ነዉ።

በደርቢዉ ጨዋታ ላይ በማንችስተር ሲቲ በኩል ኤርሊንግ ሃላንድ በጉዳት የማይገኝ ሲሆን ዩናይትድ ማቲያስ ዲሊግትን እንደሚያጣዉ ተዘግቧል።

በጽጥታ ስራዉ ላይ ይሳተፋሉ ለተባሉት የኳታር የጸጥታ ሀይሎችም የማንችስተር ከተማ ፖሊስ ገለጻና መመሪያ ሰጥቷቸዋል።

 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...