በቀድሞ ዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል

Date:


አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ ውሏል

አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል ቅድመ 1997 ዓ.ም የደቡብ ክልል ፕሬዝዳንት የሕግ አማካሪ እና በኋላም የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኛና ፕረዚዳንት ኾነው አገልግለዋል፡፡


በብዘዎች የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ትውስታ አይረሴ በኾነው የ1997 ዓ.ም ምርጫ ከ 200 በላይ የሚኾኑ ዜጎች ላይ የግድያ አርምጃ መውሰዱን ተከትሎም በወቅቱ ኸነቱን አንዲያጣራ በፖርላማ የተቋቋመዉ ኮምሽን በሰብሳቢነት መርተው ሀገርና ፍትሕ የጣለችባቸውን አደራ በሚገባ የተወጡ ኢትዮጵያዊ ናቸው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...