በትራፊክ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ

Date:

የትራፊክ አደጋው በዛሬው ዕለት አመሻሽ አከባቢ መኪናው ፍሬን በመበጠሱ ምክንያት በወረዳው በዴሳ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ደደሳ ወንዝ ተገልብጦ የደረሰ መሆኑም ተገልጿል።

በአደጋው እስካሁን የ15 ሰዎች ህይወት ማለፉንና 21 ከባድ ጉዳት እንዲሁም 6 ቀላል ጉዳት መድረሱ ተጠቁሟል።

አደጋው ላይ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችም በኦቶና ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑ ተመላክቷል።

46 ሰዎችን ያሳፈረው መኪናው ከአርባምንጭ ዝጊቲ አቦ ዓመታዊ ንግስ በዓል እየተመለሱ የነበሩ የሻሸመኔ ከተማ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ወጣቶች የያዘው እንደሆነም ከወረዳው ያገኘነው መረጃ አመላክቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከምዝገባ ካርድ ባሻገር፦ ለነገው ድምፅ የዛሬው ጥንቃቄ

ግዮን መጽሔት :- የምርጫ ካርድዎን በእጅዎ ይዘዋል? እንኳን ደስ...

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...