«በአልበሜ ምክንያት ተስፋ ለመቁረጥ ተገድጄ ነበር»  ዘቢባ ግርማ

Date:

ከበርካታ የነጠላ ዜማ ስራዎቿ ማግስት ‹‹እንደምንም›› የሚል መጠሪያ የሰጠችውን ቀዳሚ የአልበም ስራ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ያደረሰችው ወጣቷ ድምጻዊት ዘቢባ ግርማ ከመሰንበቻ ፕሮግራም ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡

ቀዳሚ የአልበም ስራዋ ከፍተኛ ውጣውረድ የታለፈበት እና ተስፋ አስቆራጭ ፈተናዎች በጉዞ ውስጥ አጋጥመዋት እንደነበር ድምፃዊቷ በቆይታዋ አንስታለች፡፡

‹‹ምነው ባልሰራስ? ›› ብዬ የተበሳጨሁባቸውና የማይታለፉ የሚመስሉ ጊዜያት አጋጥመውኝ ነበር የምትለው ድምፃዊቷ በሂደት ግን የትዳር አጋሯን ጨምሮ ሌሎች ብርቱ ባለሙያዎች አቅም መሆናቸውን አልበሙን እውን ሊያደርገው እንደቻለ አንስታለች፡፡

ከኤፍ ኤም አዲስ 97.1

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...