በግብር ክርክር 3.9 ቢሊየን ብር ገንዘብ ለግብር ከፋዩ መወሰኑን ተገለፀ

Date:

እየተከናወነ ባለው የፋይናንስ ጉባኤ ከተሳታፊዎች  በግብር አቤቱታ እና ክርክር ጉዳይ ጥያቄ የቀረበላቸው የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ሲመልሱ ገቢዎች ሚኒስቴርም በታክስ ክርክር የሚሸነፍበት ጊዜ መኖሩን ጠቅሰው።

በተጠናቀቀው በጀት አመት በነበረ የግብር ክርክር ወደ 4 ቢሊየን ብር ለግብር ከፋዩ የተፈረደ መሆኑን ጠቅሰዋል።

በተመሳሳይ በ2017 በጀት አመት ወደ 2 ሺ የሚጠቀሱ ግብር ከፋዮች ከስራ መውጣታቸውን የጠቀሱ ሲሆን በአንፃሩ 13 ሺ የሚሆኑ አዳዲስ ግብር ከፋይ ድርጅቶች ወደ ታክስ ስርአት መግባታቸውን ገልፀዋል።

Source: capitalethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...