በዛሬው ዕለት አምባሳደር ዶ/ር አቭረሃም ንጉሴ ከተወዳጁ እና ዝነኛው አርቲስት ቴወድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ጋር ተገናኝተዋል፡፡
በውይይታቸው ላይ እስራኤል እና ኢትዮጵያ ጥልቅ ታሪካዊ እና ባህላዊ ትስስር ያላቸው ጥንታዊ ሀገራት መሆናቸውን ጠቅሰው በኪነጥበብ እና በሙዚቃው ዘርፍ በጋራ በመስራት የባህል ትስስር ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ምክክር አድርገዋል፡፡
በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የባህል ግንኙነት ማስተዋወቅ እና ማጠናከር ላይ አፅንዖት ሰጥተን መስራታችንን እንቀጥላለን።
Today, Amb. Dr. Avraham Neguise met with the legendary Ethiopian artist Tewodros Kassahun (Teddy Afro).
The two explored ways to strengthen cultural ties between Israel and Ethiopia, ancient nations with deep historical and cultural connections that continue to foster mutual understanding through art and music.
We will continue promoting and strengthening the unique cultural relations between our countries and peoples.
🎵✨🇮🇱🇪🇹
