ንጉሥ አርማህ ቴአትር ከሩብ ምዕተ ዓመት በኋላ ወደ መድረክ ተመለሰ

Date:

ቴአትሩ በዶክተር ተሻለ አሰፋ ተዘጋጅቶ ቀደምትና አዳዲስ ተዋንያንን በመያዝ፣ በድርሰትና በዝግጅት ተሻሽሎ፣ በአዲስ መልክ ከእሑድ ሐምሌ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለዕይታ ሊበቃ እንደሆነ የቴአትሩ ጸሐፊ መልካሙ ዘርይሁን ገልጿል።

ሥድስት ወራት የልምምድ ጊዜ የፈጀው ይህ ታሪካዊ ቴአትር የተዋንያኑን አቅምና ብቃት በሚገባ መፈተን የቻለ እንደነበርም ሰምተናል።

የዛሬ 25 ዓመት በደራሲ መልካሙ ዘርይሁን ተፅፎ በማንያዘዋል እንደሻው የተዘጋጀው ንጉሥ አርማህ ቴአትር ተስፋዬ ገብረሃና እንደ ልዑል፣ ቅድስት ገ/ስላሴ እንደ ልዕልት በመሆን ተጫውተውታል።

ከ25 ዓመታት በኋላም ቴአትሩ ሲመለስ ሁለቱም ተዋንያን ንጉሥና ንግስት ሆነው እንደሚጫወቱ ከደራሲው ሰምተናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከምዝገባ ካርድ ባሻገር፦ ለነገው ድምፅ የዛሬው ጥንቃቄ

ግዮን መጽሔት :- የምርጫ ካርድዎን በእጅዎ ይዘዋል? እንኳን ደስ...

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...