አርሰናል ከቼልሲ – ተጠባቂው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ

Date:

ዛሬ ምሽት በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል እና ቼልሲ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡

በሚኬል አርቴታ የሚመራው አርሰናል በስታምፎርድ ብሪጅ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ 3 ለ 2 ማሸነፉ ይታወሳል፡፡

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በዚህ የውድድር ዓመት አራት ዋንጫ ለማሳካት እየተፋለመ ይገኛል፡፡

የሁለቱ ቡድኖች ተጠባቂ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ ምሽት 5 ሰዓት ላይ በኢምሬትስ ስታዲየም መደረግ ይጀምራል፡፡

የአርሰናል እና ቼልሲ የድምር ውጤት አሸናፊ በፍጻሜው ከማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ አሸናፊ ጋር ለዋንጫው የሚፋለም ይሆናል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ

ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ...

የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የ5 በመቶ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ክፍያን ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱት ሁለቱም የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ማለትም ኢትዮ ቴሌኮም እና...

የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዚዳንት ለኢራን ህዝብ – “እኛ ከእናንተ ጋር ነን”

የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዝዳንት ሮቤርታ ሜትሶላ፥ የኢራን መንግስት በተቃዋሚዎች ላይ...

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል

በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ ውክልና...