
ሁሉም ዜሮ ዜሮ በሚለው ዘፈኑ የሚታወቀው አርቲስት ሰለሞን በዛሬው እለት ህይወቱ ማለፉን የመረጃ ምንጮቻችን ከወደ አሜሪካ ገልፀውልናል።
ኑሮውን በሃገረ አሜሪካ በአትላንታ ከተማ አድርጐ የነበረው ሰለሞን የፋሲካ በዓልን ከቤተሰቦቹ ጋር ካሳለፈ በኋላ አመሻሽ ላይ ትንሸ ህመም ተሰማችኝ ብሎ ወደ ሆስፒታል እንደሄደና በዛው ህይወቱ እንዳለፈ አክለዋል።
ሁሉም ዜሮ ዜሮ በሚለው ዘፈኑ የሚታወቀው አርቲስት ሰለሞን በዛሬው እለት ህይወቱ ማለፉን የመረጃ ምንጮቻችን ከወደ አሜሪካ ገልፀውልናል።
ኑሮውን በሃገረ አሜሪካ በአትላንታ ከተማ አድርጐ የነበረው ሰለሞን የፋሲካ በዓልን ከቤተሰቦቹ ጋር ካሳለፈ በኋላ አመሻሽ ላይ ትንሸ ህመም ተሰማችኝ ብሎ ወደ ሆስፒታል እንደሄደና በዛው ህይወቱ እንዳለፈ አክለዋል።