አፍሪካ በዓለም አቀፍ የውሳኔ ሰጪነት ጠረጴዛ ቦታ ሊኖራት ይገባል

Date:

ዋና ጸሐፊው አንቶኒዮ ጉተሬዝ፣ ዛሬ በይፋ በጀመረው 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ላይ ንግግር “ያለነው 2026 ላይ እንጂ 1946 አይደለም” ብለዋል፡፡

የአፍሪካ የምክር ቤቱ አባል አለመሆን “ምንም አይነት አመክንዮ ሊቀርብለት የማይችል” ጉዳይ እንደሆነም ገልጸዋል ።

ዋና ጸሐፊው አክለውም ወደፊት ምንም ዓይነት ማሻሻያዎች ወይም ውሳኔዎች ቢተላለፉ፣ አፍሪካ በዓለም አቀፍ የውሳኔ ሰጪነት ጠረጴዛ ላይ ቋሚ ቦታ ሊኖራት እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡

የካቲት 07/2018 ዓ.ም

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...