ኢትዮጵያ ከዶላር ውጪ ለመገበያየት እርምጃ እየወሰደች ነው

Date:

ሀገሪቱ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ጨምሮ ከሌሎች ሀገራት ጋር በብሔራዊ ገንዘቦች ለመገበያየት ስምምነት ላይ መድረሷን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ አስታውሰዋል።

ይህም የኢትዮጵያን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ ንግድ እና ኢንቨስትመንትን እንደሚያሳልጥ ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል። በተጨማሪም ውሳኔው፦

🔸 ኢትዮጵያ ከበርካታ ሀገራት ጋር የምታደርገውን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግኑኝነት እንደሚያጠናክር፣
🔸 የንግድ ሚዛን ለመጠበቅ እንደሚረዳ፣
🔸 በአንድ መገበያያ ላይ ጥገኛ መሆን የሚፈጥረውን አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚከላከል አንስተዋል።
#Sputnik

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ ላይ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ ሥልጠና አከናወነ

ኩባንያችን ከመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጋር በመተባበር...

የኔታንያሁ ድንገተኛ ማስጠንቀቂያ እና የቢሊዮን ዶላር የጋዝ ሚስጥር!

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከታሪካዊቷ የግብፅ ምድር የሚሰማው...

ኤርትራ ሠራዊቷን በአስቸኳይ ከግዛቷ እንድታስወጣ እና ለድርድር ዝግጁ እንድትሆን ኢትዮጵያ ጠየቀች

የኤርትራ ሠራዊት ተቆጣጣሯቸዋል ካላቸው የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ግዛቶች እንዲወጣ እና...

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደንበኞች ቁጥሩ ከ5.46 ሚሊየን በላይ መድረሱን ገለፀ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የ2018 አ.ም የስድስት ወር የዕቅድ አፈፃፀሙን...