
ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኝው ግራንድ ስላም ትራክ አትሌት እጅጋየሁ ታዬ አሸንፋለች።
በጃማይካ ኪንግስተን በተደረገው 3000 ሺ ሜትር ረጅም ርቀት እጅጋየሁ በአንደኝነት ስታጠናቀቅ 8 ደቂቃ 28.42 ሰከንድ የገባችበት ሰአት ሆኖም ተመዝግቧል።
ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኝው ግራንድ ስላም ትራክ አትሌት እጅጋየሁ ታዬ አሸንፋለች።
በጃማይካ ኪንግስተን በተደረገው 3000 ሺ ሜትር ረጅም ርቀት እጅጋየሁ በአንደኝነት ስታጠናቀቅ 8 ደቂቃ 28.42 ሰከንድ የገባችበት ሰአት ሆኖም ተመዝግቧል።