ኬንያ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ ስትራቴጂ ይፋ አደረገች

Date:

ከአውሮፓዊያኑ 2025-2030 ተግባራዊ የሚደረገው ስትራቴጂ፤ በኤ.አይ አስተዳደር፣ በፈጠራና ክህሎት ዘርፎች ኬንያን ግንባር ቀደም ለማድረግ ያለመ ነው።

በተጨማሪም ሀገሪቷ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሥነ-ምህዳር ውስጥ በአፍሪካ ብሎም በዓለማቀፍ ደረጃ ወሳኝ ሚና እንድትጫወት ስትራቴጂው አጋዥ ነዉ ተብሏል።

ስትራቴጂው በሀገሪቱ ብሔራዊ የኤ.አይ የስራ ቡድንና አስተባባሪ ኮሚቴ ከመንግሥት ተቋማት፣ ከግሉ ዘርፍ፣ ከአካዳሚክ፣ ከሲቪል ማህበረሰብና ከዓለማቀፍ አጋሮች ጋር ሰፊ ምክክር በማድረግ መዘጋጀቱ ተጠቁሟል፡፡

ይህ ስትራቴጂ ከአፍሪካ ህብረት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣም መሆኑንም ቴክ አፍሪካ ኒውስ አስነብቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...