ኬንያ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ ስትራቴጂ ይፋ አደረገች

Date:

ከአውሮፓዊያኑ 2025-2030 ተግባራዊ የሚደረገው ስትራቴጂ፤ በኤ.አይ አስተዳደር፣ በፈጠራና ክህሎት ዘርፎች ኬንያን ግንባር ቀደም ለማድረግ ያለመ ነው።

በተጨማሪም ሀገሪቷ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሥነ-ምህዳር ውስጥ በአፍሪካ ብሎም በዓለማቀፍ ደረጃ ወሳኝ ሚና እንድትጫወት ስትራቴጂው አጋዥ ነዉ ተብሏል።

ስትራቴጂው በሀገሪቱ ብሔራዊ የኤ.አይ የስራ ቡድንና አስተባባሪ ኮሚቴ ከመንግሥት ተቋማት፣ ከግሉ ዘርፍ፣ ከአካዳሚክ፣ ከሲቪል ማህበረሰብና ከዓለማቀፍ አጋሮች ጋር ሰፊ ምክክር በማድረግ መዘጋጀቱ ተጠቁሟል፡፡

ይህ ስትራቴጂ ከአፍሪካ ህብረት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣም መሆኑንም ቴክ አፍሪካ ኒውስ አስነብቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ትራምፕ የኢራን የኒውክሌር ተቋም ላይ ጥቃት ለማድረስ ዛቱ

አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርሰው ጥቃት 11ኛ ቀኑን ይዟል። ፕሬዝዳንት...

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአሜሪካ ” American Space ” ማዕከል ተመረቀ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቨን ማሲንጋ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተቋቋመውን "American...

አሐዱ ባንክ ለ 8ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ

አሐዱ ባንክ ሥራ የጀመረበትን 4ኛ ዓመት በማስመልከት የተለያዩ ኩነቶችን...

ዕንባ ጠባቂ ከቀረቡለት አቤቱታዎች 84% በመንግስታዊ ተቋማት ላይ የቀረቡ ናቸው

የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በተጠናቀቀው የ2018 በጅት ዓመት...