ክርስቲያኖ ጁኒየር ለፖርቹጋል የመጀመሪያ ጨዋታውን አደረገ

Date:

የፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ልጅ የሆነው ክርስቲያኖ ጁኒየር ለፖርቹጋል ከ15 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታውን በዛሬው ዕለት አድርጓል።

ክርስቲያኖ ጁኒየር የፖርቹጋል ከ15 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከጃፓን አቻው ጋር ባደረገው ጨዋታ አባቱ የሚታወቅበትን 7 ቁጥር ማልያ በመልበስ በ53ኛው ደቂቃ ተቀይሮ ገብቷል።

የክርስቲያኖ ሮናልዶ እናት ማሪያ ዶሎሬስ ዶስ ሳንቶስ በሜዳው ተገኝተው ልክ ለልጃቸው እንደሚያደርጉት ሁሉ ለልጅ ልጃቸውም ድጋፋቸውን አሳይተዋል።

በጨዋታው የፖርቹጋል ከ15 ዓመት በታች ብሔራዊ ጃፓን 4 ለ 1 በሆነ ውጤት ያሸነፈ ሲሆን ክርስቲያኖ ጁኒየር ግብ አላስቆጠረም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...