ወጣቱ ባለጸጋ ለባቡልኸይር በጎ አድራጎት 1 ሚሊየን ብር ሰጠ

Date:



‎«በረከትን ያገኘሁት በድሆች ፀሎት ነው» የሚለው ወጣቱ ባልፀጋ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ለባቡልኸይር ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል።

‎ራሱንና ጓደኞቹን በማስተባበር ከገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ፤ ለፆምም ሆነ ለበዓል አቅመ-ደካሞችን በመንከባከብና የበዓል ተደስተው እንዲውሉ በማድረግ በባቡልኸይር ቤተሰብ ዘንድ ይታወቃል።

‎በዛራው ዕለትም ወጣቱ ባለጸጋ ምረትአብ አዲስ መኪና ማርቼዲስ ቤንዝ መኪናውን ገዝቶ በምስኪኖች እና በአረጋውያን ለማስመረቅ በባቡልኸይር በተገበት ዕለት ነው ድንገተኛ የአንድ ሚሊዮን ብር ስጦታ የለገው።

‎ልገሳውን ወዲያውኑ በማስገባት ቃሉን የሞላው ወጣቱ ባለፀጋ ለሚስኪኖች ማድረግ ለራስ እንደማድረግ መሆኑን ተናግሯል።

‎ክስተቱ ታዳሚውን በእንባ ያራጨ፤ በተለይም የባቡልኸይር ተጠቃሚዎች በደስታ እንባቸው የፈሰሰበት እጅግ ልብ የሚነካ ክስተት ነበር።

‎የድርጅቱ መሥራችና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሀናን ሙሀሙድ የወጣቱ ባለፀጋ ድንገተኛ ስጦታ ከሚስኪኖች ጋር አስለቅሷቸዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...