ዘንድሮ ከግብር 900 ቢ. ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ

Date:

•  በቀጣዩ ዓመት 1.28 ትሪሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል

‎በ2017 በጀት ዓመት 900 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ የእቅዱን 100 በመቶ ማሳካቱን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።‎

‎‎የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም የተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮችና የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት እየተገመገመ ነው።

‎‎በግምገማው የበጀት ዓመቱ ሀገራዊ ተልዕኮ በአግባቡ የተከወነበት፣ የገቢውን ሥርዓት የሚፈትኑ ተግዳሮቶችን ለማቃናትና ሕግ ለማስከበር የተሰራበት መሆኑ ተብራርቷል።

‎‎ይህን በማጠናከርም በ2018 በጀት ዓመት 1 ነጥብ 28 ትሪሊዮን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱ ነው የተገለፀው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...