የመምህር ዘላለም ወንድሙ (ወልደ ሰማዕት) የ፵ ቀን መታሰቢያ ጥሪ

Date:



​”የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው!” (ምሳሌ ፲፥፯)

​በሕይወትና በቃል ትምህርታቸው ብዙዎችን ወደ ብርሃን የመለሱት የተወደዱት መምህራችን መምህር ዘላለም ወንድሙ (ወልደ ሰማዕት) ካረፉ ፵ ቀናት ተቆጠሩ።

​የመታሰቢያው ቀን፦ ረቡዕ ሚያዝያ ፯ ቀን ፪ሺ፲፰ ዓ.ም.

ለመጨረሻ ጊዜ የስብከት አገልግሎት በሰጡበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል

​ የሥነ-ሥርዓቱ ዝርዝር፦

​ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ እንዲሁም በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በጸሎተ ፍትሐት ይታሰባል።

​ከጸሎተ ፍትሐቱ በኋላ መምህሩን በዝማሬ እንደሸኘናቸው ሁሉ፣ በአንድነት እየዘመርን በካቴድራሉ አዳራሽና በተዘጋጀው ድንኳን ለመታሰቢያቸው የተዘጋጀውን ጸበል ጸዲቅ እንድንቀምስ ቤተሰቦቻቸው በአክብሮት ጥሪ አቅርበዋል።

​የመምህራችን የወልደ ሰማዕት የአገልግሎት ጸጋና በረከት ይደርብን። ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...