የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር 90 ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረ ነው

Date:

በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የቀይ መስቀል ማህበር የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕዩን ከፍተዋል።

ዕለቱ  “ለዘጠና ዓመታት የተሻገር የሰብዓዊ አገልግሎት አሻራ” በሚል መሪ ሀሳብ  ነው እየተከበረ የሚገኘው።

ማህበሩ ዘጠና ዓመቱን ሲያከብር የተጓዘበትን የሰብዓዊ ድጋፍ አገልግሎት በፎቶና በምስል ለዕይታ ቀርቧል።

በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለተሳተፉ ተቋማትና በጎ ፍቃደኞች እውቅና እንደሚሰጥ የተቋሙ የስራ ሃላፊ ተናግረዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...