የፊፋ የ2025 የአመቱ ምርጥ 26 እጩ ተጨዋቾች ይፋ ተደርጉ

Date:

ከሪያል ማድሪድ አምስት ተጨዋቾች ሲመረጡ ከባርሴሎና አራት ተጨዋቾች እጩ ሆነው ቀርበዋል።

በጋራ 13 የባሎን ዶር ዋንጫዎችን ያሳኩት ሊዮኔል ሜሲ እና ክርስቲያኖ ሮናልዶ በእጩዎች ውስጥ ተካተዋል።

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ 39 እና 40 አመቱ በተከታታይ በእጩነት የቀረበ የመጀመሪያው ተጨዋች ሆኗል።

የ 38ዓመቱ አርጀንቲናዊ ተጨዋች ሊዮኔል ሜሲ በእጩነት የቀረበ ብቸኛው አርጀንቲናዊ ሆኗል።

ምርጫው የሚካሄደው በተጨዋቾች መሆኑ ተገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...

የእግር ኳስ ዳኝነት በኢትዮጵያ

ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ግዮን መጽሔት :- እግር ኳስ...

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...