ዩክሬን ሩሲያ አዲስ ጥቃት ከፍታብኛለች ስትል አስታወቀች

Date:

ጥቃቱ በኦዴሳ እና በኬርሶን ግዛቶች እንደሆነ ሲገለጽ ንጹሐንን ማዕከል ያደረገ መሆኑንም ኪዬቭ ገልጻለች፡፡

ማምሻውን በሩሲያ በደረሰው ጥቃትም አራት ሰዎች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን ሰላሳ ያህል መቁሰላቸውም ተነግሯል፡፡

የሩሲያ የጦር አውሮፕላኖች በዩክሬን ኪዬቭ እና የተለያዩ ለ አካባቢዎች ጥቃት ማድረሳቸውንም የኪዬቭ ከንቲባ አረጋግጠዋል፡፡

የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ 91 የዩክሬን የሰው አልባ ጦር አውሮፕላን ጥቃትን ማክሸፍ እንደቻለ ነው ያስታወቀው፡፡

ሚኒስቴሩ አክሎም በዲኒፕሮ ቀጣና ዳችኔ አካባቢን በቁጥጥሩ ስር እንዳዋለ አስታውቋል፡፡

ዘገባው የፍራንስ 24 ነው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...