ዩክሬን ሩሲያ አዲስ ጥቃት ከፍታብኛለች ስትል አስታወቀች

Date:

ጥቃቱ በኦዴሳ እና በኬርሶን ግዛቶች እንደሆነ ሲገለጽ ንጹሐንን ማዕከል ያደረገ መሆኑንም ኪዬቭ ገልጻለች፡፡

ማምሻውን በሩሲያ በደረሰው ጥቃትም አራት ሰዎች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን ሰላሳ ያህል መቁሰላቸውም ተነግሯል፡፡

የሩሲያ የጦር አውሮፕላኖች በዩክሬን ኪዬቭ እና የተለያዩ ለ አካባቢዎች ጥቃት ማድረሳቸውንም የኪዬቭ ከንቲባ አረጋግጠዋል፡፡

የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ 91 የዩክሬን የሰው አልባ ጦር አውሮፕላን ጥቃትን ማክሸፍ እንደቻለ ነው ያስታወቀው፡፡

ሚኒስቴሩ አክሎም በዲኒፕሮ ቀጣና ዳችኔ አካባቢን በቁጥጥሩ ስር እንዳዋለ አስታውቋል፡፡

ዘገባው የፍራንስ 24 ነው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...