ዳይሬክተሩ ዓለም አቀፍ እውቅና አገኙ

Date:

የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር በዲጂታል ማንነት ዙሪያ ባሳዩት የአመራርነት ብቃት ዓለም አቀፍ እውቅና አገኙ

ዋና መቀመጫውን በአሜሪካ ሳን ፍራንሲስኮ ያደረገው ኦክታ ኩባንያ የብሔራዊ መታወቂያ ዋና ዳይሬክተር ዮዳሔ አርአያስላሴን በዲጂታል ማንነት የአመራርነት ሚና ካላቸው 25 ሰዎች አንዱ አድርጎ እውቅና ሰጥቷቸዋል።

በኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም መርሐግብር ከ13 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተመዝግበዋል። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም እ.ኤ.አ በ2025 70 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያንን ለመመዝገብ አቅዷል ሲል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ ዘግቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...