ድንቅ ትርኢት በሞስኮ ያቀረበው የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድን 

Date:

ላለፋት ቀናቶች ኢትዮዽያን ወክሎ በአይዶል ፌስቲቫል ላይ የተሳተፈው የሰሬከስ ቡድን ድንቅ ትርኢት አሳይቷል ።

በሶስና ወጋየሁ ማናጀርነት እና በአሰልጣኝ ሰለሞን ታደሰ ወደ ሞስኮ ያመራው ትሩኘ ዋንጌት ውድድሩን ትላንት አካሂዷል ።

በእለቱ በሞስኮ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ በአይዶል አለም ፌስቲቫል በመገኘት ከፍተኛ የሞራል ድጋፍ በመስጠት ማበረታታቱን ማነጀሯ ሶስና ወጋየሁ ተናግራለች ።

የቡድኑ አንድ አርቲስት በጉዳት የመጣ ሳይሳተፍ ቢቀርም ቀሪዎቹ የቡድኑ አባላት ኢትዮጵያን ያኮራ ስራ ስለማቅረባቸው ነው የተነገረው ።
ዉጤት በነገው እለት ይታወቃል።
Ethio Circus Entertainment

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...