ድንቅ ትርኢት በሞስኮ ያቀረበው የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድን 

Date:

ላለፋት ቀናቶች ኢትዮዽያን ወክሎ በአይዶል ፌስቲቫል ላይ የተሳተፈው የሰሬከስ ቡድን ድንቅ ትርኢት አሳይቷል ።

በሶስና ወጋየሁ ማናጀርነት እና በአሰልጣኝ ሰለሞን ታደሰ ወደ ሞስኮ ያመራው ትሩኘ ዋንጌት ውድድሩን ትላንት አካሂዷል ።

በእለቱ በሞስኮ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ በአይዶል አለም ፌስቲቫል በመገኘት ከፍተኛ የሞራል ድጋፍ በመስጠት ማበረታታቱን ማነጀሯ ሶስና ወጋየሁ ተናግራለች ።

የቡድኑ አንድ አርቲስት በጉዳት የመጣ ሳይሳተፍ ቢቀርም ቀሪዎቹ የቡድኑ አባላት ኢትዮጵያን ያኮራ ስራ ስለማቅረባቸው ነው የተነገረው ።
ዉጤት በነገው እለት ይታወቃል።
Ethio Circus Entertainment

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...