ጆዜ ሞሪኒሆ ተቀጡ

Date:

በቱርክ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ከጋላታሳራይ በነበራቸው ጨዋታ ያልተገባ ድርጊት የፈጸሙት አሰልጣኙ የ3 ጨዋታ ቅጣት ተጥሎባቸዋል።

ፌነርባቼ 2 ለ 1 በተሸነፈበት ጨዋታ ፖርቹጋላዊው ጆዜ ሞሪኒሆ የጋላታሳራይ አሰልጣኝ የሆነውን ኦካን ቡሩክ አፍንጫ ይዘው በመጎተታቸው ነው ቅጣቱ የተጣለባቸው።

የቀድሞው የቼልሲ እና ማንችስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ በተጨማሪም የ5 ሺህ 955 ፓውንድ የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል።

ሁሌም ብጥብጥ በማያጣው የኢስታምቡል ደርቢ ፌነርባቼ 2 ለ 1 ተሸንፎ ከውድድር መሰናበቱ የሚታወስ ነው::

በዚህ ጨዋታ ላይ ሁለት የጋላታሳራይ እና አንድ የፌነርባቼ ተጫዋች ቀይ ካርድ መመልከታቸውም አይዘነጋም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...