ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኳታር ዶሃ ገቡ

Date:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ፣ የቀድሞው የኳታር አሚር ሼይኽ ሀማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ሕልፈትን ተከትሎ የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ለመግለጽና ለቅሶ ለመድረስ ኳታር ዶሃ ገብተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስፍራው በመገኘት፣ ለኳታር ሕዝብና መንግሥት እንዲሁም ለንጉሣዊው ቤተሰብ የአጋርነትና የጽናት መግለጫ መልእክታቸውን ያደርሳሉ።

ሼይኽ ሀማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ኳታርን ወደ ዘመናዊ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ምዕራፍ ያሸጋገሩ ታላቅ መሪ እንደነበሩ ይታወሳል።

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዑክ በዶሃ ቆይታው፣ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በኢትዮጵያ እና በኳታር የሁለትዮሽ ግንኙነቶች ዙሪያ አጫጭር ውይይቶችን ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አሜሪካ እና ኢራን ዳግም ወደ ድርድር ?

ኢራን ከአሜሪካ ጋር በሚደረገው ድርድር ሙሉ በሙሉ እንዳልወጣች፣ ነገር...

እስራኤል በጋዛ በፈፀመችው ጥቃት የሐማስ ከፍተኛ የደኅንነት ባለሥልጣን መገደሉ ተዘገበ

እስራኤል እሁድ ዕለት በጋዛ በፈፀመችው ጥቃት በሐማስ የሚመራው የፍልስጤም...

አሰቃቂውን ጥቃት የፈጸሙ ተጠያቂዎች ለፍትሕ እንዲቀርቡ ፓትርያርኩ ጠየቁ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት...

በአዲስ አበባ ጉዳይ የገዢው ፓርቲ አባላት ለሁለት ተከፍለዋል

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በ11ኛ ቀን ውሎው በ”ንዑስ” ቡድን...