ፔፕ ጋርዲዮላ የክብር ዲግሪ ተሰጣቸው

Date:

ስፔናዊው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ከማንችስተር ዩኒቨርሲቲ የክብር ዲግሪ እንደተሰጣቸው ተገልጿል።

አሰልጣኙ ያገኙት የክብር ዲግሪ ለማንችስተር ከተማ በስፖርቱ እንዲሁም ከሜዳ ውጪ ላደረጉት አስተዋጽኦ እውቅና እንደሆነ ተነግሯል።

በሽልማቱ ወቅት አስተያየታቸውን የሰጡት ፔፕ ጋርዲዮላ ” ማንችስተር ለእኔ ልዩ ስፍራ አለው ዘጠኝ አመታት አሳልፌያለሁ አሁን እንደ ቤቴ ነው “ብለዋል።

አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በንግግራቸው ወቅት ስለ ጋዛ ያነሱ ሲሆን “ በጋዛ እያየን ያለነው ነገር በጣም ያማል ሙሉ አካሌን ይሰማኛል ” ሲሉ ተናግረዋል።

ፔፕ ጋርዲዮላ አክለውም ” በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናት እናቶች እና አባቶች እየተሰቃዩ ነው “ ሲሉ ከጋዛ በተጨማሪም በዩክሬን እና ሱዳን ጉዳት ለደረሰባቸው ንፁሃን ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።

tikvah

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...